ለመከሩ ሰራተኞች
...የመከሩን ጌታ ለመከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡፡ ሉቃስ 10፡2
የነገረ-መለኮት መዝገበ ቃላት
(ፊደሎችን ሲጫኑ ዝርዝር ፍቺ ያገኛሉ )
ሌሎች መረጃዎችና ትርጉሞች /ለዝርዝሩ ርዕሶቹን ይጫኑ/
የብሉይ ኪዳን ዋና ዋና መስዋዕቶችና ትርጉማቸው/ Levetical Offerings/
ሰባቱ የብሉይ ኪዳን በዐላት/ The Seven Feasts of Old Testament/
12ቱ የያዕቆብ ልጆች ስም ዝርዝር/The TWELVE SONS of Jackob/
12ቱ የኢየሩሳሌም በሮች ስም ና ትርጉም/The Twelve GATES of Jerusalem/
አስራ ሁለቱ የኢየሱስ ደቀመዛሙርት ስም/Disciples of Jesus/
በአዲስ ኪዳን ውስጥ የተጠቀሱ 25ቱ የመንፈስ ቅዱስ የጸጋ ስጦታዎች/Gifts of the Holy Spirit/
አምስቱ የወልድ ስጦታዎች /Gifts of the Son of God/
በዮሐንስ ወንጌል ላይ የሚገኙ ሰባቱ ‹‹ እኔ ነኝ ›› /the seven “I AM”
ክርስቶስ በምድር ላይ በነበረ ጊዜ በኢየሩሳሌም የነበሩ ቡድኖች
7ቱ የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ቦታዎች /The seven OutPouring/-ሐዋርያት ስራ መጽሐፍ ላይ
አስርቱ ትዕዛዛት/Ten Commandements/
1-You shall have no other gods before me-ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ
2-You shall not make idols-ማናቸውንም የተቀረጸ ምስል ለአንተ አታድርግ፣አታምልካቸውም፡፡
3-You shall not take the name of the LORD your God invain-የጌታ አምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ
4-Remember the Sabbath day ,to keep it holly-የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ
5-Honer your father and your mother -አባትና እናትህን አክብር
6-You shall not murder-አትግደል
7-You shall not commit adultery-አታመንዝር
8-You shall not steal-አትስረቅ
9-You shall not bear false witness against your neighbor-በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር-
10-You shall not covet-አትመኝ
የብሉይ ኪዳን ዋና ዋና መስዋዕቶችና ትርጉማቸው/The Five Levetical Offerings/
1-Burnt Offering-የሚቃጠል መስዋዕት
2-The Meal Offerings-የእህል ቁርባን
3-the Peace Offerings-የደንነት መስዋዕት
4-The Sin Offerings-የሐጢያት መስዋዕት
5-The Tresspass Offerings-የበደል መስዋዕት
6-Thanks Giving Offering-የምስጋና መስዋዕት
ሰባቱ የብሉይ ኪዳን በዐላት/ The SEVEN FEASTS of Old Testament/
1-Passover-የፋሲካ በዐል ዘጸ.12፡13
2-Feast of Unleavened bread-የቂጣ በዐል ዘጸ.23፡15
3-Presenting of the First Fruit -የእህል ቁርባን በዐል ዘጸ.23፡19
4-Schavuot-የመከር /የጴንጤ ቆስጤ/ በዐል ዘዳ.16፡9-10
5-The Feast of Trumpets-የመለከት በዐል ዘሌ.23፡24
6-Yom Kippur-የስርየት በዐል ዘሌ.23፡28
7-Succoth-የዳስ በዐል ዘሌ.23፡33-36
12ቱ የያዕቆብ ልጆች ስም ዝርዝር/The TWELVE SONS of Jackob/
1-Reuben-ሮቤል 2-Simon-ስምኦን 3-Levi-ሌዊ
4-Judah-ይሁዳ 5-Dan-ዳን 6-Naphtalli-ንፍታሌም
7-Gad-ጋድ 8-Asher-አሴር 9-Issachar-ይሳኮር
10-Zebulun-ዛብሎን 11-Joseph-ዮሴፍ 12-Benjamin-ብንያም
12ቱ የኢየሩሳሌም በሮች ስም ና ትርጉም/The Twelve GATES of Jerusalem/
1-The Valley Gate-የሸለቆ በር ነህ.3፡13
2-The Gate of the Fountain-ምንጭ በር ነህ.12፡37
3-The Sheep Gate-የበጎች በር ነህ.3፡1
4-The Fish Gate-የዓሳ በር ነህ.3፡3 ና 12፡39
5-The Old Gate-አሮጌው በር ነህ.3፡6
6-The Dung Gate-የጉድፍ መጣያ በር ነህ 3፡14 ና 2፡13
7-The Water Gate-የውሐ በር ነህ 3፡26
8-The Horse Gate-የፈረስ በር ነህ 3፡28 እና 2ነገ.11፡26
9-The East Gate-የምስራቅ መግቢያ በር ነህ.3፡29
10-The Gate of Miphkad-ሐሚ ፍቃድ በር ነህ.3፡31
11-The Gate of Ephraim-የኤፍሬም በር ነህ.12፡38
12-The Prison Gate-የዘበኞች በር ነህ.12፡39 ና 2ነገ.11፡6፣19
አስራ ሁለቱ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ስም/
1-ስምኦን ጵጥሮስ /Simon Peter
2-ያዕቆብ /James
3-ዮሐንስ/John
4-እንድርያስ/Andrew
5-ፊልጶስ/Philip
6-ቶማስ/Thomas
7-በርተሎሜዎስ/ናትናኤል/ Bartholomew /Nathniel/
8-ማቴዎስ /Matthew/Levi
9-የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብ /James son of Alphaeus/
10-ቀናተኛው ስምኦን /Simon the Zealot/
11-ታዲዮስ የተባለው ይሁዳ /Thaddaeus –Judas/ Lebbaeus/
12-የአስቆሮቱ ይሁዳ /Judas Iscariot/
በአዲስ ኪዳን ውስጥ የተጠቀሱ 25ቱ የመንፈስ ቅዱስ የጸጋ ስጦታዎች
1-Word of wisdom የጥበብ ስጦታ
2-Word of Knowledge -የዕውቀት ስጦታ
3-Faith- የእምነት ስጦታ
4-Gifts of healing -የመፈወስ ስጦታ
5-Working of miracles -ተዐምራት ማድረግ
6-Prophecy-ትንቢት
7-Discerning of spirits -መናፍስትን መለየት
8-Tongues- ልዩ ልዩ ላሳናት
9-Interpretation of Tongues- በልሳን የተነገረውን መተርጎም
10-Helping- እርዳታ
11-Administration- አስተዳደር
12-Ministry/service -አገልግሎት ሮሜ.12፡7 ፣2ጢሞ.1፡16
13-Teahing- ማስተማር ሮሜ 12፡7 ፣ ኤፌ.4፡11-14
14-Encouragement -ማጽናናት ሮሜ 12፡8
15-Giving የመስጠት ልግስና ሮሜ 12፡8
16-Leadership -አመራር ሮሜ 12፡8
17-Mercy -ምህረት ማድረግ ሮሜ 12፡8
18-Apostleship- ሐዋርያነት ኤፌ.4፡11
19-Evangelism -ወንጌል ሰባኪነት ኤፌ.4፡11 ፣ 2ጢሞ.4፡5
20-Pastoral Guidance- መጋቢነት ኤፌ.4፡11
21-Grace -ጸጋ ሮሜ.12፡6
22-Wilingness to Face Martyrdom ሰማዕትነት/መከራን መቀበል 1ቆሮ.13፡3
23-Intercession -ምልጃ ሮሜ.8፡26-27
24-Hospitality- እንግዶችን መቀበል 1ጴጥ.4፡9
25-Celibacy- ጃንደረባነት 1ቆሮ.7፡8
አምስቱ የወልድ ስጦታዎች
1- Apostles- ሐዋርያት
2- Prophets -ነብያት
3- Evangelists- ወንጌላውያን
4- Pastors and -መጋቢዎች
5- Teachers- አስተማሪዎች
በዮሐንስ ወንጌል ላይ የሚገኙ ሰባቱ ‹‹እኔ ነኝ››/the seven “I AM”
1- The Bread of Life-እኔ የህይወት እንጀራ ነኝ።ዮሐ.6፡35
2- The Light of the World-እኔ የዓለም ብርሐን ነኝ።ዮሐ.8፡12
3- The Gate-እኔ በር ነኝ፡፡ዮሐ.10፡9
4- The Good Shepherd -እውነተኛ እረኛ እኔ ነኝ፡፡ዮሐ.10፡11
5- The Ressurection and the Life-እኔ ትንሳኤና ህይወት ነኝ፡፡ ዮሐ.11፡25-26
6- The Way, the Truth and the Life -እኔ መንገድ ፣እውነትና ህይወት ነኝ፡፡ዮሐ.14፡6
7- The Vine -እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ፡፡ ዮሐ.15፡5
ክርስቶስ በምድር ላይ በነበረ ጊዜ በኢየሩሳሌም የነበሩ ቡድኖች
1-Pharisees -አይሁድ
2-Saducees -ሰዱቃውያን
3-Essenes በጣም የተደራጁ እና ሀብታም ስብስቦች
4-Herodians -ሄሮድሳውያን /የዘመኑን ፖለቲካ ደጋፊዎች ሳይሆኑ አልቀሩም
5-Zealot -ቀኚዎች/ወግ አጥባቂዎች
6-Scribes -ጸሐፊዎች
7-High Priest, Chief Priests, Priests and Levites -ሊቀ ካህናት ፣ቀሳውስት ና ሌዋውያን
7ቱ የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ቦታዎች /The seven OutPouring/-ሐዋርያት ስራ
1-በኢየሩሳሌም ሥራ.2፡1-4
2-ዳግም በኢየሩሳሌም ሥራ.2፡38
3-በሰማርያ ሥራ.8፡15-18
4-በደማስቆ ሥራ 9፡17-18
5-በቂሳሪያ ሥራ 10፡44-45
6-በአንጾኪያ ሥራ.13፡1-4
7-በኤፌሶን ሥራ.19፡1-7